free book gift

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ርህሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።


Iqra

=<({አል-ኢኽላስ 112:1-4})>=

ﺑﺴﻢ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺮﺣﻴﻢ


1. በል! እርሱ አላህ አንድ ነው።

2. አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው።

3. አልወለደም፤ አልተወለደምም።

4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም።
Iqra
Iqra

Homeየወጣቱ ተልዕኮ ምንነትየአቂዳ ትምህርቶችየሶላት መመሪያረመዷንሙስሊም ሴቶችኢስላማዊ ቤተሰብከታሪክ ማህደርሐዲስለወጣቶችትምህርትና መሰረታዊ ክህሎታችጤናችንግጥምጥያቄና መልስኢስላማዊ መዝገበ ቃላት
free book gift

=<({አል-ቁርአን 96:1-5})>=

ያ ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም አንብብ!

free book gift

በቡኻሪ በተዘገበው ሐዲስ መሰረት እውቀትን መሻት በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ ግዴታ ነው።

free book gift

╔═.♥.══════╗
ሂጃቤ ውበቴ፣ሂጃቤ
ነፃነቴ!!!
╚══════.♥.═╝


1012648 613459395332947 1565319596 n

በቀላሉ ባለባበሴ ምክኒያት እኔን ተመልክታችሁ ጭቁን ስትሉ ትጠሩኛላችሁ።

ከውስጤ ያለውን ሳታውቁ በኩራት የለበስኩትን ልብስ ትገመግማላችሁ።

አካሌ ለእናንተ እይታ አይደለም፤ለሰውነቴ ሳይሆን ለአይምሮየ ልታናግሩት ይገባል።

እኔ የወንድ ባሪያ ያላደለሁ አንድ ግለሰብ ነኝ።

ለፈጣሪየ ትአዛዝ ተገዥ ነኝ።በጣም የምጓጓለት እና የምመኘው የአሏህን ውዴታ ነው፤በልቤ ውስጥ ቃላቶቹን ይዣለሁ፤ድምፅም አለኝ እሰማለሁ።

"እናተ ሴቶች ሆይ በደንቆሮዎች እንዳትቸገሩ እራሳችሁን ሸፋፍኑ!!!"

ወንድ እንዴት መልበስ እንዳለብኝ የሚነግረኝ ሳይሆን ከአሏህ የሆነ የማከብረው እና ለትእዛዙም ተገዥ የምሆንለት ህግ ነው።

ጭቁን አንድ ነገር ነው፤እኔ ያላደለሁት፤በውነቱ ነፃነቴ የያዝኩት አለባበሴ ነው።ይህ ነፃነቴ ከብዙ አመት በፊት ኢስላም ላንችም ለኔም ሲላክ የተሰጠን ነፃነታችን ነው።

ይህ አለባበሴ በአንድ አሊም ወይም ሸኽ የተጣለብኝ ግዴታ ሳይሆን መለኮታዊ ትእዛዝ ነው።

እናም እህቶቼ ለአሏህ ትእዛዝ እራሳችነን ተገዥ እናድርግ ማንነታችነን እንጠብቅ።አሏህ ህይወታቸውን በቁርአን እና በሐዲስ ብቻ ከሚመሩት መካከል ያድርገን።አሚን!!!


591

የወጣቱ ተልዕኮ አድራሻ
free book gift

Download Islamic Books
ኢስላማዊ መጽሐፎችን ያውርዱ

Important Web Links


free book gift

free book gift

free book gift

ስለወጣቱ ተልዕኮ ምንነት ለማወቅ እዚህ ላይ ክሊክ ያድርጉ

Copyright©Youth-Mission የወጣቱ ተልዕኮ


Snack's 1967